Thursday, May 26, 2011

ቁጥር ሁለት።


ኮማንደር ማቲው ለየመን አምባሳደር ዋሽንግተን ዲሲ ምስጋናና ማሳሰቢያ የላኩት።





ከየመን አምባሳደርና ከበታች ካሉት ዲፕሎማቲኮች ጋር ያደረኩት ስብሰባና ውጤቱ ያስደሰታቸው ዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ጉዳያችሁንም ሲከታተሉም ስለነበረ በኢዲኤን ላይ ካወጡት እነሆ አንዱን ከዚህ በታች።
ወደ አሚሪካን አገር እንድተገቡ ለማስፈጸም ጉዳያችሁን እንደሚታወቀው ከምኖርበት ዳላስ ቴክሳስ ኮምፑተር ላይ ብቻ ቁጭ ብዬ ሳይሆን በተጨባጭ ከሚመለከተው ጋር ሁሉ በነብስ ስብሰባ በማድረግ ጉዳያችሁን ያቀለሉት ባለስልጣኖች ሁሉ ሚዛኑ ከብዶ እንዲታይቸውና ጉዳያችሁ በስልክ ወይም በኢሜል የሚፈጸም ሳይሆን በነብስ  ከከተማ ወደ ከተማ መብረርን  ይጠይቅ የነበረ እንጂ ማንም ሰው ወንበር ላይ ተቀምጦ ፍትዋችው!እያለ ቢጽፍውጤት የማይሰጥ መሆኑንን ደብዳቤዎች የላኩት ለየመን መንግስት በሚል ያዩት ነውውጤት ባለመገኝቱ ስለሆነም ለሎች ያልሞከሩትን መድሃኒቱ ከየመን መንግስት ጋር በነብስ መነጋገሩ መሆኑ የሚያዋጣውን
 ስለተረዳሁ ከቤቴ ወጥቼ ወደ ድሲ ሄድኩኝ ። ሄውም መጀመሪያ ባጭር ጊዜ ውስጥ ከእስር ቤት ያለምንም እቀባ እንድትለቀቁ፡ ቀጥሎም ወደ አሜሪካን እንድትገቡ በሩን ለማስከፈት። በመሆኑም ስራውና ውጤቱ እየሰመረ ሲመጣ በእግዚአብሄር ፍቃድ ፡ ግለሰቦች እርስ በእርሳቸው መፎካከር ጀመሩ የጉዳዩ ባለቤት ነን እየተባባሉ። ከናካቴው ሪፕርትም ለእነሱ መኝታቸው ላይ ተጋድመው ኢሜል ጽፌነበር ለእከሌ ለእዛኛ ለዚህኛው እያሉ እኔንና ኮማንደር ማቲውንም በቁጥጥራችን ስር ይሁን የሰራችሁት ውጤትም ተባልን በሰው ሰቆቃ ነጋዲዎቹ። ይሄውም እኔ በየቀኑ በኢኢዲኤንዶት ኮም ላይና በዋሽንግተን ሳምንታዊ የአማርኛ ሬዲዮ ስርጭት ላይ በዶክተር ማንከልክሎትና በአቶ ንጉሴ ወልደማሪያም በኩል ጉዳያችሁን አስመልክቶ የተገኘውን ውጤት እገልጽ ስለነበረ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ደስ እንዲለው በማሰብ ፡ እነ ጮሌ ከዛ በመውሰድ መጀመርያ በዚህ ቀን ይለቀቃሉ ብዬ ከየመን አምባሳደር ጋር በአደረግነው ስምምነት መሰረት ለህዝብ በማብሰሬና በአሜሪካንም ድምጽ ቀርቤ "ነገ ይፈታሉ" ብዬ በግልጽ ሳቀርብ፡ በዳላስና በዋሽንግተን አማርኛ የሬዲዮ ዝግጅት ላይ ሳይቀር የውሸት ጉዳያችሁን አስፈጻሚዎች ሲያስተጋቡ ተሰማ።
በተለይ የመን ለሚገኘው በጊዜው አሁን አሜሪካን ያለው ግለሰብ "ጉዳያችህን ወደ አሜሪካን እንደትመጡ ከዛ አገር ተላቃችሁ በማሰብ ለአሜሪካን መንግስት እንዲቀበላችሁ በስዴተኝነት ማመልከቻ አስገብቼ ከዩኤን ኤች ሲአርም ጋር እየተነጋገርኩኝ ነው ለሰባት መቶ ስዴተኞች ብዬ ነው የጠየኩት ስለዚህ ስንት እንደሆናችህ በስም ሳይሆን በቁጥር አስረዳኝ በኢሜል ደውዬ በስልክ እነግረዋለሁ። ግለሰቡ ዋሽንግተን ዲሲ ለሚኖር ግለሰብ ለካስ ይነግረው ኖሮ ምን አደረሰችላችሁ እያለ በጠየቀው ቁጥር ያልታሰበ ችግር ይፈጠራል።   ትልቁ ችግር የተጀመረው ከአሜሪካን መንግስት እናንተን ብቻ አስመልክቶ ወደ የመን በመሄድ ብሎም ሌላ ከአሜሪካን ውጭ ያለ ኤጀንት ጭምር የመን ድረስ ሄደው ጉዳያችሁን እንዲያከናውኑ መፈቀዱን አብረውኝ በጉዳዩ ሃላፊነት ይሰሩ የነበሩት ባለስልጣን እንዳበሰሩኝ የደስታ መግለጫ ስለጉዳያችሁ ሲወሳበት በነበረው EEDN.COM ላይ በማውጣቴ ለካስ ዲሲ ውስጥ ግለሰቦች እየተፎካከሩበት በሬዲዮና
 በዌብ ሳይትም ሳይቅቀ በየከተማው ዳላስ ቴክሳስ ጭምር" እሁድ ቀን ይገባሉ ሁሉም ባንድ ቀን በአንድ ላይ ዋሽንግተን ዲሲ፡ አፓርትመንትም አሰራንላቸው!" በሚል ጭምር የፈጠራ ወሬ ለግል ጥቅም መሰብሰቢያ ይለፈፋል። የትግሬ ነጻ አውጪ መንግስት ይችን ሲሰማ እዛው ዲሲ በሚገኘው ኤምባሲው በኩል ቀደም ሲል የየመን አምባሳደር ከእኔ ጋር ያደረጉትን ስብሰባና ያለምንም የመብት ግደባ በመለቀቃችሁ መክኒያት የየመን መንግስት እንዳይተባበረኝ በእኔ ላይ ያቀረበውን ክስ ቀጥሎም ለአሜሪካን መንግስትም አቀረበ ተቀባይነት እንዳይኖረኝና እናንተም ወደ ኢትዮጵያ እንድትመለሱ ጥያቄ አቀረበ። ጉዳያችሁ አደጋ ላይ እንደወደቀ ስረዳ ከሌሎች ጋር መነጋገሩን ትቼ ከኮማንደር ማቲው ጋር ብቻ በመስራት ኮማንደር እስከመጨረሻም ምጽዋም ስለነበሩም አስፈላጊውን ማስረጃም ይሁን ማንኛውንም የአሜሪካን መንግስት የሚጠይቀውን እንደአስፈላጊነቱ እሳቸው እንዲያቀርቡ ተስማምተን፡ እሳቸውንም ጉዳያችሁን ለያዘው መስሪያ ቤት ባለስልጣኖች ማንነታቸውን በማስተዋወቅ ከሳቸው ሌላ ማንም ከማን ጋር እንደምሰራ ሳያውቅ ጉዳያችሁ እግቡ ሊደርስ ችልዋል።


ኮማንደር ማቲው መኮንን ከላይ በገለጽኩት መክኒያቶች ጉዳያችሁ እንዳይበላሽ ከዚህ በታች ያለውን መግለጫና ማረምያ በጊዜው በEEDN.COM ላይ በይፋ ያወጡትን የታገሉትን እነሆ። 






           




አምላኬ ምስጋና ይግባህ ለዚች ቀን አሜን።

ይቀጥላል።


No comments:

Post a Comment